Monday, September 26, 2016

የኦነግ ስራ-ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ መግሇጫ

.

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ስራ-ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ቋሚ ስብሰባውን ከመስከረም 1 እስከ 11 ቀን 2016ዓም በማካሄዴ የዴርጅቱ የስራ ዗ርፎች ሪፖርት በማዲመጥ እንዱሁም፡ የኦሮሞ ህዝብ ነጻነትና የኦሮሚያ ለዓሊዊነትን ሇማረጋገጥ እየተካሄዯ ስሊሇው ትግሌ ሁኔታ፣ ስሇፋሽስቱ ወያኔ መንግስት፣ የጸረ-ፋሽስቱን ወያኔ እንቅስቃሴዎች፥ በኣማራ ክሌሌ(ጎንዯር፣ ጎጃምና ወሌቃይት) ውስጥ እየተካሄዯ ስሊሇው የህዝብ ኣመጽ፣ ስሇኮንሶና መዠንግር፣ ስሇጋምቤሊ፣ ሲዲማ፣ ቤኒሻንጉሌ፣ ኦጋዳን፣ ስሇኣፍሪካ ቀንዴና ስሇኣፍሪካ ኣህጉር እንዱሁም ስሇኣሇም ሁኔታ በቀጥታ ዯግሞ ከኦሮሞ ህዝብ ነጻነትና የኦሮሚያ ለዓሊዊነት ጋር ተያይዞ የኦሮሞን የዱፕልማሲ እንቅስቃሴ ኣስመሌክቶ በጥሌቀት በመገምገም ከዚህ በታች ያለትን ወሳኔዎች በማሳሇፍ ስብሰባውን በስኬት ኣጠናቋሌ።
ሰፊው የኦሮሞ ህዝብ
የኢትዮጵያ ኢምፓዬር ከተፈጠረችበት ጊዜ ኣንስቶ እስከ ዛሬ ዴረስ የኦሮሞ ህዝብ በጅምሊ መገዯሌ(የ዗ር-ማጥፋት)፣ ማንነቱን መነፈግ፣ መታሰር፣ መሰቃየት፣ መ዗ረፍና ከሃገሩ በሃይሌ ከመባረር በተረፈ በሃይሌ በተመሰረተችው የኢምፓየርነት ኣገዛዝ ውስጥ ያገኘው ይህ ነው የሚባሌ ኣንዲችም ፋይዲ የሇም።
ይህንን የጨሇመ የታሪክ ጉዞ ሇመቀየር በሚሉዮኖች የሚቆጠሩ ውዴ የኦሮሞ ሌጆች ሇዚህ ጀግና ህዝብ ነጻነትና ለዓሊዊነት መተኪያ የላሊትን ህይወታቸውን ኣሳሌፈው ሰጥተዋሌ። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ይህንን የጀግንነት ታሪክ በወረሱ የኦሮሞ ሌጆች የተመሰረተው የኦሮሞ ህዝብ ከኣንዴ ምዕተ-ዓመት ተኩሌ በሊይ ሇሚሆን ጊዜ እየከፈሇ ሊሇው ከባዴ መስዋዕትነት ፍሬ ሇማስገኘት ነው። ኦነግ ባካሄዯው ከባዴ መስዋዕትነት ያስከፈሇ መራር ትግሌ ዛሬ የኦነግ የፖሇቲካ ፕሮግራም በኦሮሞ ህዝብ ዴጋፍ ተቀባይነቱ እየጎሊ መጥቶ በኢትዮጵያ ኢምፓዬር ውስጥ ሊሇው የፖሇቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ ችግሮችና የባህሌ ጭቆና እንዱሁም የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ዗ሊቂ መፍትሄ ሇማስገኘት እየተቃረበ ይገኛሌ። ይህንን ሇማዴረግም የኦሮሞ ህዝብ ከሰሜን እስከ ዯቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብና ከማዕከሊዊ ኦሮሚያ ውስጥ በኣንዴ ዴምጽና የፖሇቲካ ኣመሇካከት ፋሽስታዊነቱ ካሁን በፊት ታይቶ የማይታወቀውን ጠሊት ተጋፍጦ የጸረ-ጭቆና ኣመጽን ወዯ የጭቆና ፍጻሜ ኣመጽ ትግሌ ኣሸጋግሮታሌ። ይህም ፍርሃትን በማሸነፍ ከኣባቶቹ በወረሰው ጀግንነት ጠሊትን በመጋፈጡ ትግለን ከመከሊከሌ ወዯ ማጥቃት ኣሸጋግሯሌ። source http://oromoliberationfront.org
For whole document click HERE

Sunday, September 4, 2016

Ethiopia: The Qilinto prison fire and the unknown of political prisoners in it



Editor’s note: Sources told ECADF the fire in Qilinto prison were deliberate and premeditated arson. And those killed inmates were shoot by Agazi soldiers while trying to extinguish the fire.                                                                                                                 source http://ecadforum.com/2016/09/04/ethiopia