Wednesday, February 24, 2016

“የአዲስ አበባን የወደፊት እጣ የሚወስነው ሕዝቡ ነው” | ቃለምልልስ የኦነግ ከፍተኛ አመራር አቶ ኦዳ ጣሴ ጋር



የሕብር ራድዮ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ የኦነግ ከፍተኛ አመራር የሆኑትን አቶ ኦዳ ጣሴን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ወሳኝ ጥያቄዎችን በማንሳት አወያይቷቸዋል:: ቃለምልልሱ ቢደመጥ አያስቆጭም::
“ሕዝቡ እየተንቀሳቀሰ ነው.. መንግስት ቢወርድ ሃገሪቱን የመምራት ብቃት አላችሁ ወይ?”
“የኦሮሞ ሕዝብ ትግል የማንንም ሕዝብ የሚነካ አይደለም… የኦሮሞ ሕዝብ የሌላውን ሕዝብም ትግል ይደግፋል”
“የኦሮሞ ሕዝብ ግንባር እና የኦሮሞ ሕዝብ ካለምንም ገደብ የሁሉም ብሔር ብሄረሰብ መብት እንዲከበር ነው የሚታገለው”
“ሕዝቡ ሞኝ አይደለም… ወያኔ ከወረደ ሃገሪቱ ትበጠበጣለች የሚለው አይሰራም; ትግላችን ከወያኔ እንጂ ከሌላው ሕዝብ ጋር አይደለም”
“ይህ እንቅስቃሴ ከመጀመሩ በፊት ያሰብነበት ጉዳይ ነው.. ወያኔ እንዲህ ያለውን ሴራ እንደሚሸርብ:: የኦሮሞ ህዝብ ሙስሊምም ክርስቲያንም ነው:: መስጊድም ሆነ ክርስቲያን የማቃጠል ፍላጎት የለውም”
“ከሌሎች ተቃዋሚዎች ጋር ጉባኤ እናደርጋለን ለጊዜው ግን ትግሉን ማፋፋም ላይ ነው ትኩረታችን”
“የአዲስ አበባ እጣ ምንድን ነው የሚሆነው?”

No comments: