Friday, November 8, 2013

ሕወሓት አለማቀፍ አሸባሪ መዝገብ ላይ በአሸባሪነት የሚታወቅበት ፕሮፋይል::

ሕወሓት አለማቀፍ አሸባሪ መዝገብ ላይ በአሸባሪነት የሚታወቅበት ፕሮፋይል::
Postby MINILIK SALSAWI » Thu Nov 07, 2013 9:36 am

ምንጭ :- START - UNIVERSITY OF MARYLAND - የአሸባሪዎች አጥኚ ቡድን

የአሸባሪ ድርጅቶች መዝገብ
በሃገሩ ቋንቛ መጠሪያው .. አልተገለጸም

የድርጅቱ ስም .....የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር (TPLF)

የሚንቀሳቀስበት አከባቢ ... ኢትዮጵያ

የተቋቋመበት ጊዜ ..... አልተገለጸም

የአባላቶቹ ቁጥር/ጥንካሬው ... አይታወቅም

መለያው ..... ኮሚኒስት/ሶሻሊስት/ብሄርተኛ/ተገንጣይ

የገንዘብ ምንጩ .... አይታወቅም

የተነሳበት የፖለቲካ ፍልስፍና
ራሱን የትግራይ ንቅናቄ ወይንም ወያኔ በማለት በ1970ዎቹ መጀመሪያ በመንግስቱ ሃይለማርያም አገዛዝ ላይ የተጀመረ ተቃውሞ
በ1975 አከባቢ የትግራይ ነጻ አውጪ በማለት ተመስርቶ በኤርትራ ነጻ አውጪ ስር እየተዳደረ ውጊያ የከፈተ ድርጅት ነው::አላማቸው የአልቤንያን ሞዴል የተከተለ የኮሚኒስት ስርኣት በማስፈን የታለመ...የትግራይን ህዝብ ከደርግ አገዛዝ ነጻ ለማውጣት የተነሳ ነበር::በሜይ 1989 የደርግን ሰራዊት በማሸነፍ ሙሉ ትግራይን መቆጣጠር ችሎ ነበር::በተለያየ ጊዜ ከሻእቢያ ጋር እና በተናጠል በተለያዩ አከባቢዎች የአሸባሪነት ድርጊት ፈጽሟል::
ዝርዝር መረጃውን ከዚህ ድህረገጽ ያገኙታል:- http://www.start.umd.edu/start/data_col ... sp?id=4287

No comments: