Wednesday, August 6, 2014

የአዲስአበባመስተዳድር ፖሊሶችን ማሰልጠኑ ቀጥሎአል

sourse esat radio

ሐምሌ ፳፱(ሃያ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአዲስ አበባ ፖሊስኮሚሽንባለፉትወራትለተካታታይ 3 ወራትያክልለሁሉምመካከለኛናከፍተኛፖሊስመኮንኖች
ለደህንነትስራእገዛበሚልስልጠናከሰጠ በሁዋላ፣  ከሃምሌ 26 ቀን 2006 ዓ.ምጀምሮደግሞበአዲስአበባምኒልክትምህርትቤትግቢአዳራሽውስጥበስሩለሚገኙትሁሉም
የፖሊስአባሎችስልጠናእየሰጠእንደሚገኝ ታውቋል።
ስልጠናውለሁሉምፖሊሶች በተለያየዙርእንደሚሰጥይጠበቃል፡፡የስልጠናው ዋና አላማ መጪውን ምርጫ ተከትሎ የፖሊሱን ሚና ማሳወቅ፣ የፖሊሶችን የፖለቲካ አቋም
መገምገምና የደህንነት አጠባበቅ ስልጠና መስጠት ነው ። በስልጠናው ላይ አንዳንድ ፖሊሶች የሙስሊም ኢትዮጵያውያንን ተቃውሞ እንዲሁም የመልካም አስተዳደር፣ የኢኮኖሚና
የመብት ጥሰቶችን እያነሱ ጥያቄዎችን ሲያቀርቡ እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል።

No comments: