Wednesday, April 16, 2014

ህወሓት ይቅርታ እየጠየቀ ነው!



by admin
ህወሓቶች ከትግራይ አከባቢዎች ባሰባሰቡት መረጃ መሰረት የትግራይን ህዝብ ልብ ሸፍቷል፤ የህወሓት የስልጣን ዕድሜ ከአንድ ዓመት እንደማያልፍ ታውቋል። አሁን ህወሓት በምንም ምክንያት የትግራይን ህዝብ ድጋፍ ማግኘት ስለማይችል ያለው ብቸኛ አማራጭ ለትግራይ ህዝብ ይቅርታ መጠየቅ ነው። የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት እነ አቶ ስብሃት ነጋ፣ አባይ ፀሓየ፣ ስዩም መስፍን፣ ፀጋይ በርሀና ሌሎች በህወሓት ታሪክ ለመጀመርያ ግዜ በትግራይ ገጠር ወረዳዎች እየተዘዋወሩ በአርሶአደሩና ወጣቱ ላይ ለፈፀሙት በደል በግልፅ ቋንቋ ይቅርታ እየጠየቁ ነው። ይቅርታ መጠየቅ ጥሩ ነው። ግን ምነው ከረፈደ? በህወሓቶች የዐዞ እንባ የሚሸወድ ወጣት ካለ እስቲ እናያለን። ለማንኛውም ትዕቢተኞቹ ህወሓቶች ለይቅርታ የተዳረጉ ባሰማነው (ባጋለጥነው) ተቃውሞ ነው። በትግራይ የሚደርስ ዓፈና ላጋለጣችሁ ሁሉ ምስጋናየ ተቀበሉ
Ze-Habesha Website may contain advice, opinions, and statements of various information and content providers. The Website neither represents nor endorses the accuracy of information or endorses the contents provided by external sources. All blog posts and comments are the opinion of the authors.

No comments: