Wednesday, May 14, 2014

ሚኒሊክ ሳልሳዊ – ወለጋ ዩኒቨርስቲ ነቀምት ዋናው ካምፓስ በድጋሚ ተቃውሞ ተነስቷል (ፎቶዎች ይዘናል)

May 14th, 05,2014
በነቀምቴ በሚገኘው የወለጋ ዩንቨርስቲ የሚማሩ የኦሮሞ ተማሪዎች ባነሱት ተቃውሞ የወያኔ ፖሊሶች አጸፋውን የወሰዱ ሲሆን በዚሁም አጸፋ የተጎዱ በርካታ ተማሪዎች ወደ ህክምን ጣቢያ ሄደዋል። ከተደበደቡት ተማሪዎች በከፊል ምስሎቻቸውን ይመለክቱ። እነዚህ የምታይዋቸው ተማሪዎች በዛሬው የተቃውሞ ሰልፋቸው ላይ ይተጎዱ ናቸው።
nekemte1
nekemte2
nekemte3
nekemte4
nekemte5
nekemte6
nekemte7

No comments: