Saturday, May 17, 2014

ናይሮቢ ላይ ፍንዳታ ደረሰ


V O A
 55 ኢትዮጵያ ውስጥ ስለታሠሩ ጋዜጠኞች የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡ ኬንያ ናይሮቢ ውስጥ ዛሬ ብዙ ሕይወት ያጠፋና ሌላም ጉዳት ያደረሰ ከባድ ፍንዳታ ደርሷል፡፡

አሜሪካና እንግሊዝ ሰሞኑን ለዜጎቻቸው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ያወጡ ሲሆን ግን የናይሮቢ ባለሥልጣናት ግን ይህንን እርምጃቸውን ወቅሰው መግለጫ አውጥተዋል፡፡ 
ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ - የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር
ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ – የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር
ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ – የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር
በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ስድስት መቶ ኢትዮጵያዊያንን ወደ ሃገር መመለሱን አስታውቋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ ኬንያ ውስጥ በስደተኞች ላይ እየተካሄደ ያለው ከበባና ማሳደድ አያያዝ እንደሚያሳስባቸው አንድ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር ሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ ገልፀዋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢትዮጵያዊያኑ ወደ ሃገር እንዲመለሱ የሚደረገው በግዴታ ነው የሚሉ ኬንያ ውስጥ የሚገኙ ስደተኞች አሉ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Ze-Habesha Website may contain advice, opinions, and statements of various information and content providers. The Website neither represents nor endorses the accuracy of information or endorses the contents provided by external sources. All blog posts and comments are th  opinion of the authors.

No comments: