በስብሰባዎቹም የሙስሊሙ እንቅስቃሴና ማህበረ ቅዱሳን፣ ማስተር ፕላኑን የተቃወሙት አካላት፣ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የሚወቀሱና የሚወገዙ ሲሆን ህዝብ ከእነዚህ አካላት ልጆቹንና ራሱን እንዲያርቅ ማስፈራሪያ ጭምር እየተደረገበት እንደሆነ ተገልጾአል፡፡ በሌላ በኩል ውሃ፣ መብራትና ቴሌኮም አገልግሎት እጥረት በተወሰኑ ኪራይ ሰብሳቢዎችና ከላይ ህዝቡ እንዲርቃቸው ከተጠቀሱት አካላት ጋር ግንኙት ባላቸው አመራሮች ችግር የሚመጡ እንደሆነ፣ እነዚህ አመራሮችም እርምጃ እንደሚወሰድባቸውና ችግሮችም በቅርቡ እንደሚፈቱ በመግለጽ ህዝብን በማባበል ላይ እንደተጠመዱም በስብሰባዎቹ የተሳተፉ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ገልጸዋል፡፡
ምንጭ ነገረ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/ negere.ethiopia?ref=hl
Ze-Habesha Website may contain advice, opinions, and statements of various information and content providers. The Website neither represents nor endorses the accuracy of information or endorses the contents provided by external sources. All blog posts and comments are the opinion of the authors.
No comments:
Post a Comment